የግርጌ ማስታወሻ
a በገነት ውስጥ ሕይወት ምን ሊመስል እንደሚችል ብዙ ጊዜ ታስባለህ? እንዲህ ማድረጋችን ያበረታታናል። ይሖዋ ስላዘጋጀልን ተስፋ አዘውትረን ባሰብን መጠን ስለ አዲሱ ዓለም ለሌሎች ስንናገር ይበልጥ ቅንዓት ይኖረናል። ይህ ርዕስ፣ ኢየሱስ ወደፊት ስለሚመጣው ገነት በገባው ቃል ላይ ያለንን እምነት ያጠናክርልናል።
a በገነት ውስጥ ሕይወት ምን ሊመስል እንደሚችል ብዙ ጊዜ ታስባለህ? እንዲህ ማድረጋችን ያበረታታናል። ይሖዋ ስላዘጋጀልን ተስፋ አዘውትረን ባሰብን መጠን ስለ አዲሱ ዓለም ለሌሎች ስንናገር ይበልጥ ቅንዓት ይኖረናል። ይህ ርዕስ፣ ኢየሱስ ወደፊት ስለሚመጣው ገነት በገባው ቃል ላይ ያለንን እምነት ያጠናክርልናል።