የግርጌ ማስታወሻ
a ሐዋርያው ጳውሎስ የእምነት ባልንጀሮቹን ይህ ሥርዓት እንዲቀርጻቸው እንዳይፈቅዱ አሳስቧቸዋል። ይህ ምክር ለእኛም ይጠቅመናል። ይህ ክፉ ዓለም በሆነ መንገድ ተጽዕኖ እንዳያሳድርብን መጠንቀቅ ይኖርብናል። ለዚህም ሲባል፣ አስተሳሰባችን ከአምላክ ፈቃድ ጋር እንዳልተጣጣመ ባስተዋልን ቁጥር ማስተካከያ ማድረግ ያስፈልገናል። ይህን ማድረግ የምንችለው እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን።