የግርጌ ማስታወሻ
a ከባድ መከራ ሲደርስብን ‘ስኬታማ’ እንደሆንን ላይሰማን ይችላል። ስኬታማ ልንባል የምንችለው መከራው ካለፈ በኋላ እንደሆነ ይሰማን ይሆናል። ይሁንና ዮሴፍ በሕይወቱ ውስጥ ያጋጠሙት ነገሮች ወሳኝ ትምህርት ይሰጡናል፤ በመከራ ውስጥ ብንሆንም እንኳ ይሖዋ ስኬታማ እንድንሆን ሊረዳን ይችላል። ይሖዋ የሚረዳን እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን።
a ከባድ መከራ ሲደርስብን ‘ስኬታማ’ እንደሆንን ላይሰማን ይችላል። ስኬታማ ልንባል የምንችለው መከራው ካለፈ በኋላ እንደሆነ ይሰማን ይሆናል። ይሁንና ዮሴፍ በሕይወቱ ውስጥ ያጋጠሙት ነገሮች ወሳኝ ትምህርት ይሰጡናል፤ በመከራ ውስጥ ብንሆንም እንኳ ይሖዋ ስኬታማ እንድንሆን ሊረዳን ይችላል። ይሖዋ የሚረዳን እንዴት እንደሆነ በዚህ ርዕስ ውስጥ እንመለከታለን።