የግርጌ ማስታወሻ
b አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁር እንዲህ ብለዋል፦ “በምሥራቃውያን ዘንድ እንግዳን ማስተናገድ እንደ ቅዱስ ኃላፊነት ተደርጎ ይቆጠር ነበር። ጋባዡን የሚያሳስበው ለእንግዶቹ የሚበቃ ምግብ ማቅረቡ ብቻ አልነበረም። በተለይ በሠርግ ድግስ ላይ፣ ጋባዡ እንግዶቹን ጥሩ አድርጎ አስተናግዷል የሚባለው ምግቡና መጠጡ ሞልቶ ሲትረፈረፍ ብቻ ነው።”
b አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁር እንዲህ ብለዋል፦ “በምሥራቃውያን ዘንድ እንግዳን ማስተናገድ እንደ ቅዱስ ኃላፊነት ተደርጎ ይቆጠር ነበር። ጋባዡን የሚያሳስበው ለእንግዶቹ የሚበቃ ምግብ ማቅረቡ ብቻ አልነበረም። በተለይ በሠርግ ድግስ ላይ፣ ጋባዡ እንግዶቹን ጥሩ አድርጎ አስተናግዷል የሚባለው ምግቡና መጠጡ ሞልቶ ሲትረፈረፍ ብቻ ነው።”