የግርጌ ማስታወሻ
c የወንጌል ዘገባዎች ኢየሱስ የፈጸማቸውን ከ30 የሚበልጡ ተአምራት ለይተው ይጠቅሳሉ። በቡድን ደረጃ የተጠቀሱ ሌሎች በርካታ ተአምራትም አሉ። ለምሳሌ በአንድ ወቅት ‘የከተማዋ ሰው ሁሉ’ ወደ እሱ መጥቶ ነበር፤ እሱም “በተለያየ በሽታ የተያዙ በርካታ ሰዎችን ፈወሰ።”—ማር. 1:32-34
c የወንጌል ዘገባዎች ኢየሱስ የፈጸማቸውን ከ30 የሚበልጡ ተአምራት ለይተው ይጠቅሳሉ። በቡድን ደረጃ የተጠቀሱ ሌሎች በርካታ ተአምራትም አሉ። ለምሳሌ በአንድ ወቅት ‘የከተማዋ ሰው ሁሉ’ ወደ እሱ መጥቶ ነበር፤ እሱም “በተለያየ በሽታ የተያዙ በርካታ ሰዎችን ፈወሰ።”—ማር. 1:32-34