የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ መንገድ እስከጸለይን ድረስ ጸሎታችንን እንደሚመልስልን ቃል ገብቶልናል። ፈተና ሲያጋጥመን ለእሱ ያለንን ታማኝነት ለመጠበቅ እንደሚረዳን እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ይሖዋ ጸሎታችንን የሚመልስልን እንዴት እንደሆነ እስቲ እንመልከት።
a ይሖዋ ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ መንገድ እስከጸለይን ድረስ ጸሎታችንን እንደሚመልስልን ቃል ገብቶልናል። ፈተና ሲያጋጥመን ለእሱ ያለንን ታማኝነት ለመጠበቅ እንደሚረዳን እርግጠኞች መሆን እንችላለን። ይሖዋ ጸሎታችንን የሚመልስልን እንዴት እንደሆነ እስቲ እንመልከት።