የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ ለሰው ልጆች ትዳርን ስጦታ አድርጎ ሰጥቷቸዋል። ጋብቻ፣ ባልና ሚስት ልዩ የሆነ ፍቅር እንዲያጣጥሙ ያስችላል። ይሁንና አንዳንድ ጊዜ ይህ ፍቅር ሊቀዘቅዝ ይችላል። ባለትዳር ከሆናችሁ ይህ ርዕስ በመካከላችሁ ያለው ፍቅር እንዳይከስም ለማድረግ እንዲሁም ደስተኛ የትዳር ሕይወት ለመምራት ይረዳችኋል።
a ይሖዋ ለሰው ልጆች ትዳርን ስጦታ አድርጎ ሰጥቷቸዋል። ጋብቻ፣ ባልና ሚስት ልዩ የሆነ ፍቅር እንዲያጣጥሙ ያስችላል። ይሁንና አንዳንድ ጊዜ ይህ ፍቅር ሊቀዘቅዝ ይችላል። ባለትዳር ከሆናችሁ ይህ ርዕስ በመካከላችሁ ያለው ፍቅር እንዳይከስም ለማድረግ እንዲሁም ደስተኛ የትዳር ሕይወት ለመምራት ይረዳችኋል።