የግርጌ ማስታወሻ
a ታላቁ መከራ በቅርቡ ይጀምራል። በሰው ዘር ታሪክ ውስጥ ታይቶ ለማይታወቀው የመከራ ጊዜ እንድንዘጋጅ ከሚረዱን ባሕርያት መካከል ጽናት፣ ርኅራኄና ፍቅር ይገኙበታል። የጥንቶቹ ክርስቲያኖች እነዚህን ባሕርያት ያዳበሩት እንዴት ነው? እኛስ እነዚህን ባሕርያት ማዳበር የምንችለው እንዴት ነው? እነዚህ ባሕርያት ለታላቁ መከራ ለመዘጋጀት የሚረዱንስ እንዴት ነው?
a ታላቁ መከራ በቅርቡ ይጀምራል። በሰው ዘር ታሪክ ውስጥ ታይቶ ለማይታወቀው የመከራ ጊዜ እንድንዘጋጅ ከሚረዱን ባሕርያት መካከል ጽናት፣ ርኅራኄና ፍቅር ይገኙበታል። የጥንቶቹ ክርስቲያኖች እነዚህን ባሕርያት ያዳበሩት እንዴት ነው? እኛስ እነዚህን ባሕርያት ማዳበር የምንችለው እንዴት ነው? እነዚህ ባሕርያት ለታላቁ መከራ ለመዘጋጀት የሚረዱንስ እንዴት ነው?