የግርጌ ማስታወሻ
a ፍጹማን ስላልሆንን ሁላችንም አንዳንድ ጊዜ መታዘዝ ሊያታግለን ይችላል። መመሪያ የሰጠን ሰው እኛን ለማዘዝ ሥልጣን ቢኖረውም እንኳ መታዘዝ ሊከብደን ይችላል። ይህ ርዕስ ወላጆቻቸውን፣ ‘የበላይ ባለሥልጣናትን’ እንዲሁም በክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ አመራር የሚሰጡትን ወንድሞች የሚታዘዙ ሁሉ የሚያገኟቸውን በረከቶች ያብራራል።
a ፍጹማን ስላልሆንን ሁላችንም አንዳንድ ጊዜ መታዘዝ ሊያታግለን ይችላል። መመሪያ የሰጠን ሰው እኛን ለማዘዝ ሥልጣን ቢኖረውም እንኳ መታዘዝ ሊከብደን ይችላል። ይህ ርዕስ ወላጆቻቸውን፣ ‘የበላይ ባለሥልጣናትን’ እንዲሁም በክርስቲያን ጉባኤ ውስጥ አመራር የሚሰጡትን ወንድሞች የሚታዘዙ ሁሉ የሚያገኟቸውን በረከቶች ያብራራል።