የግርጌ ማስታወሻ
b መጽሐፍ ቅዱስ፣ እስራኤላውያን በምድረ በዳ ውስጥ ለይሖዋ የእንስሳት መሥዋዕት ያቀረቡባቸውን ሁለት አጋጣሚዎች ይጠቅሳል። የመጀመሪያው የክህነት ሥርዓቱ በተቋቋመበት ጊዜ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በፋሲካ በዓል ዕለት ነው። ሁለቱም የተከናወኑት እስራኤላውያን ከግብፅ ነፃ በወጡ በሁለተኛው ዓመት ማለትም በ1512 ዓ.ዓ. ነው።—ዘሌ. 8:14–9:24፤ ዘኁ. 9:1-5
b መጽሐፍ ቅዱስ፣ እስራኤላውያን በምድረ በዳ ውስጥ ለይሖዋ የእንስሳት መሥዋዕት ያቀረቡባቸውን ሁለት አጋጣሚዎች ይጠቅሳል። የመጀመሪያው የክህነት ሥርዓቱ በተቋቋመበት ጊዜ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በፋሲካ በዓል ዕለት ነው። ሁለቱም የተከናወኑት እስራኤላውያን ከግብፅ ነፃ በወጡ በሁለተኛው ዓመት ማለትም በ1512 ዓ.ዓ. ነው።—ዘሌ. 8:14–9:24፤ ዘኁ. 9:1-5