የግርጌ ማስታወሻ
b የአምላክ ቃል፣ ባለትዳሮች ተለያይተው እንዲኖሩ አያበረታታም፤ በተጨማሪም ተለያይተው የሚኖሩ ባለትዳሮች ሌላ ሰው ለማግባት ነፃነት እንደሌላቸው በግልጽ ይናገራል። ይሁንና አንዳንድ ክርስቲያኖች በትዳራቸው ውስጥ ባጋጠማቸው ከባድ ችግር የተነሳ ለመለያየት ወስነዋል። ለዘላለም በደስታ ኑር! በተባለው መጽሐፍ ተጨማሪ ሐሳብ 4 ላይ የሚገኘውን “ከትዳር ጓደኛ መለያየት” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።