የግርጌ ማስታወሻ
c ተጨማሪ ማብራሪያ፦ በዚህና በሚቀጥለው ርዕስ ላይ “መጠናናት” የሚለው ቃል አንድ ወንድና አንዲት ሴት ለጋብቻ የሚጣጣሙ መሆናቸውን ለመወሰን ሲሉ ይበልጥ ለመተዋወቅ የሚያሳልፉትን ጊዜ ያመለክታል። በአንዳንድ አገሮች ውስጥ መተዋወቅ ወይም የፍቅር ጓደኝነት ተብሎም ይጠራል። መጠናናት የሚጀምረው አንድ ወንድና አንዲት ሴት የፍቅር ጓደኝነት መመሥረት እንደሚፈልጉ በግልጽ ከተነጋገሩ በኋላ ሲሆን የሚያበቃው ደግሞ ለመጋባት ወይም ግንኙነቱን ለማቆም ሲወስኑ ነው።