የግርጌ ማስታወሻ
a ኢየሱስ “ምንም ኃጢአት አልሠራም።” (1 ጴጥሮስ 2:21, 22) በመሆኑም ኢየሱስ የተጠመቀው ንስሐ መግባቱን ለማሳየት ሳይሆን የአምላክን ፈቃድ ለማድረግ ራሱን እንዳቀረበ ለማሳየት ነው። የአምላክ ፈቃድ ሕይወቱን ለእኛ መስጠትንም ይጨምራል።—ዕብራውያን 10:7-10
a ኢየሱስ “ምንም ኃጢአት አልሠራም።” (1 ጴጥሮስ 2:21, 22) በመሆኑም ኢየሱስ የተጠመቀው ንስሐ መግባቱን ለማሳየት ሳይሆን የአምላክን ፈቃድ ለማድረግ ራሱን እንዳቀረበ ለማሳየት ነው። የአምላክ ፈቃድ ሕይወቱን ለእኛ መስጠትንም ይጨምራል።—ዕብራውያን 10:7-10