የግርጌ ማስታወሻ
b የ1954 ትርጉም የጌታን ጸሎት የሚደመድመው “መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን” በሚለው ሐረግ ነው። ይህ የውዳሴ ሐረግ በአንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ላይም ይገኛል። ሆኖም ዘ ጀሮም ቢብሊካል ኮሜንታሪ የተባለው ማመሣከሪያ ጽሑፍ እንደሚገልጸው ይህ ሐረግ “ተዓማኒነት ባላቸው አብዛኞቹ [ጥንታዊ ቅጂዎች] ላይ አይገኝም።”
b የ1954 ትርጉም የጌታን ጸሎት የሚደመድመው “መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን” በሚለው ሐረግ ነው። ይህ የውዳሴ ሐረግ በአንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ላይም ይገኛል። ሆኖም ዘ ጀሮም ቢብሊካል ኮሜንታሪ የተባለው ማመሣከሪያ ጽሑፍ እንደሚገልጸው ይህ ሐረግ “ተዓማኒነት ባላቸው አብዛኞቹ [ጥንታዊ ቅጂዎች] ላይ አይገኝም።”