የግርጌ ማስታወሻ
c የአምላክ ይቅርታ እንደሚያስፈልጋቸው የሚሰማቸው አንዳንድ ሰዎች ከበደላቸው የተነሳ መጸለይ ይከብዳቸው ይሆናል። ሆኖም ይሖዋ እንዲህ ላሉት ሰዎች “በመካከላችን የተፈጠረውን ችግር ተወያይተን እንፍታ” የሚል ጥሪ አቅርቦላቸዋል። (ኢሳይያስ 1:18) ይሖዋ ከልብ ተጸጽተው ይቅርታውን የሚፈልጉ ሰዎችን ይቅር ይላቸዋል።
c የአምላክ ይቅርታ እንደሚያስፈልጋቸው የሚሰማቸው አንዳንድ ሰዎች ከበደላቸው የተነሳ መጸለይ ይከብዳቸው ይሆናል። ሆኖም ይሖዋ እንዲህ ላሉት ሰዎች “በመካከላችን የተፈጠረውን ችግር ተወያይተን እንፍታ” የሚል ጥሪ አቅርቦላቸዋል። (ኢሳይያስ 1:18) ይሖዋ ከልብ ተጸጽተው ይቅርታውን የሚፈልጉ ሰዎችን ይቅር ይላቸዋል።