የግርጌ ማስታወሻ
b ጌርሃርት ሽታይናከር ሞት የተፈረደበት፣ የጀርመን ወታደር ለመሆን ፈቃደኛ ባለመሆኑ ነው። የጻፈው የስንብት ደብዳቤ እንዲህ ይላል፦ “ገና ልጅ ነኝ። ልጸና የምችለው ጌታ ካበረታኝ ብቻ ነው፤ የምለምነውም ይህንኑ ነው።” በሚቀጥለው ቀን ጠዋት ላይ ጌርሃርት ተገደለ። በመቃብሩ ላይ ያለው ጽሑፍ “አምላክን ለማስከበር ሲል ሞቷል” ይላል።
b ጌርሃርት ሽታይናከር ሞት የተፈረደበት፣ የጀርመን ወታደር ለመሆን ፈቃደኛ ባለመሆኑ ነው። የጻፈው የስንብት ደብዳቤ እንዲህ ይላል፦ “ገና ልጅ ነኝ። ልጸና የምችለው ጌታ ካበረታኝ ብቻ ነው፤ የምለምነውም ይህንኑ ነው።” በሚቀጥለው ቀን ጠዋት ላይ ጌርሃርት ተገደለ። በመቃብሩ ላይ ያለው ጽሑፍ “አምላክን ለማስከበር ሲል ሞቷል” ይላል።