የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

e ይህ ትንቢት የሚገኘው በዘካርያስ መጽሐፍ ውስጥ ቢሆንም ማቴዎስ እንዲህ ተብሎ የተነገረው “በነቢዩ ኤርምያስ” በኩል እንደሆነ ጽፏል። (ማቴዎስ 27:9) የኤርምያስ መጽሐፍ “ነቢያት” ተብሎ በሚጠራው የቅዱሳን መጻሕፍት ክፍል ላይ አንዳንድ ጊዜ መጀመሪያ ይደረግ የነበረ ይመስላል። (ሉቃስ 24:44) ማቴዎስ “ኤርምያስ” ሲል የዘካርያስን መጽሐፍ የሚያካትተውን ይህን የቅዱሳን መጻሕፍት ስብስብ በአጠቃላይ ማመልከቱ ሳይሆን አይቀርም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ