የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 51
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ ‘ልጄ ሆይ፣ ጥበበኛ ሁን’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ምን ይሰማሃል?
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ፍቅራዊ ግብዣ፦ “ልጄ ሆይ፣ ጠቢብ ሁን”
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 51

መዝሙር 51

ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 16:24)

  1. 1. የሰማዩ አባት ወደ ልጁ ሳበን፤

    የ’የሱስ ተከታዮች ሆንን።

    ከአምላክ ታላቅ ዙፋን፣

    ፈንጥቋል የ’ውነት ብርሃን።

    እምነታችን ጠንክሯል፤

    ራሳችንን ክደናል።

    (አዝማች)

    ወደን ላምላክ ራሳችንን ወስነናል፤

    የሱ መሆናችን ደስ ይለናል።

  2. 2. ዘላለም አምላካችንን ለማገልገል፣

    በጸሎት ለሱ ቃል ገብተናል።

    ወደር የለውም ደስታው፣

    ውስጣዊ እርካታ ’ለው፣

    ለቅኖች ቃሉን መስበክ፣

    በአምላክ ስም መታወቅ።

    (አዝማች)

    ወደን ላምላክ ራሳችንን ወስነናል፤

    የሱ መሆናችን ደስ ይለናል።

(በተጨማሪም መዝ. 43:3⁠፤ 107:22⁠ን እና ዮሐ. 6:44⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ