የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 29
  • እንደ ስማችን መኖር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እንደ ስማችን መኖር
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እንደ ስማችን መኖር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በፍቅር ተነሳስተን ያከናወንነው ሥራ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በፍቅር ተነሳስተን ያከናወንነው ሥራ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ይሖዋ ጥሩ መሆኑን ቅመሱ፤ እዩም”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 29

መዝሙር 29

እንደ ስማችን መኖር

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 43:10-12)

  1. 1. ልዑል ይሖዋ፣ ዘላለማዊ ነህ፤

    በፍቅርህ፣ በኃይልህ አቻ የለህ።

    አንተ ነህ ምንጩ የጥበብ፣ የእውነት፤

    ሉዓላዊ፣ ሁሉን ቻይ ጌታ ነህ።

    በጣም ያስደስታል አንተን ማገልገል፤

    እውነትንም ለሰዎች መናገር።

    (አዝማች)

    ምሥክሮችህ መሆን ታላቅ መብት ነው፤

    እርዳን እንደ ስማችን ለመኖር!

  2. 2. በአገልግሎት አብረን ስንካፈል

    አንድነታችን ይጠናከራል።

    ስለ ክብርህ ለሰዎች ስንናገር፣

    አንተን ስናወድስ ደስ ይለናል።

    አባታችን ሆይ፣ በስምህ ተጠራን፤

    ዝናህን ለማወጅ መብት አገኘን።

    (አዝማች)

    ምሥክሮችህ መሆን ታላቅ መብት ነው፤

    እርዳን እንደ ስማችን ለመኖር!

(በተጨማሪም ዘዳ. 32:4⁠ን፣ መዝ. 43:3⁠ን እና ዳን. 2:20, 21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ