የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 61
  • እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እናንት የመንግሥቱ ሰባኪዎች ወደፊት ግፉ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በስብከቱ ሥራ ወደፊት ግፉ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 61

መዝሙር 61

እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 16:16)

  1. 1. እኛ የአምላክ ባሮች ደፋሮች ነን፤

    ለምሥራቹ ጥብቅና እንቆማለን።

    ሰይጣን ጥቃት ቢሰነዝርም፣

    ይሖዋ ከጎናችን ነው አንፈራም።

    (አዝማች)

    እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!

    ለአምላክ ሥራ በደስታ ተሰለፉ!

    አስታውቁ ምድር እንደምትሆን ገነት፤

    ይመጣል በቅርብ ብዙ በረከት።

  2. 2. የአምላክ አገልጋይ አይዘናጋም፤

    አይሞክርም ለማስደሰት ይህን ዓለም።

    ንጹሕ አቋሙን አያላላም፤

    ዓለም እንዲበክለውም አይፈቅድም።

    (አዝማች)

    እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!

    ለአምላክ ሥራ በደስታ ተሰለፉ!

    አስታውቁ ምድር እንደምትሆን ገነት፤

    ይመጣል በቅርብ ብዙ በረከት።

  3. 3. በአምላክ ተስፋ ሰዎች አፊዘዋል፤

    ቅዱስና ታላቅ ስሙንም ሰድበዋል።

    ስሙን እናስቀድስ ባንድነት፤

    ያለም ሕዝብ ይወቅ ያምላክን ማንነት።

    (አዝማች)

    እናንተ ምሥክሮች ወደፊት ግፉ!

    ለአምላክ ሥራ በደስታ ተሰለፉ!

    አስታውቁ ምድር እንደምትሆን ገነት፤

    ይመጣል በቅርብ ብዙ በረከት።

(በተጨማሪም ዘፀ. 9:16⁠ን፣ ፊልጵ. 1:7⁠ን፣ 2 ጢሞ. 2:3, 4⁠ን እና ያዕ. 1:27⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ