የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 44
  • በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በመከሩ ሥራ ወደፊት ግፉ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • ደስተኛ የመከሩ ሠራተኞች ሁኑ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • አዝመራው እንደነጣ ተመልከቱ
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 44

መዝሙር 44

በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 13:1-23)

1. ያለነው በመከር ወራት ነው፤

ይህ ለኛ ታላቅ ክብር ነው።

አጫጆች ቢሆኑም መላእክት፣

እኛም አለን ድርሻና መብት።

ኢየሱስ ሥራውን በመሥራት፣

መልካም ምሳሌያችን ሆኗል።

ያገኘነው መብት እጅግ ታላቅ ነው፤

በደስታ እንፈጽመው።

2. ለአምላክ፣ ለሰው ያለን ፍቅር፣

እንድንተጋ ግድ ይለናል።

የመከር ሥራው አስቸኳይ ነው፤

የመጨረሻው ቀን ቀርቧል።

ከአምላክ ጋር አብረን ስንሠራ

ወደር የለውም ደስታችን።

አምላክ በሰጠን ሥራ ከጸናን

በረከት እናገኛለን።

(በተጨማሪም ማቴ. 24:13⁠ን፣ 1 ቆሮ. 3:9⁠ን እና 2 ጢሞ. 4:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ