የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 106
  • የይሖዋ ወዳጅ መሆን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋ ወዳጅ መሆን
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋ ወዳጅ መሆን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አምላክ ወዳጁ እንድትሆን ይጋብዝሃል
    የአምላክ ወዳጅ መሆን ትችላለህ!
  • ከይሖዋ ጋር ያለህ ተራ ትውውቅ ነው ወይስ ወዳጅነት?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
  • ጓደኞቼ የሚተዉኝ ለምንድን ነው?
    ንቁ!—1997
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 106

መዝሙር 106

የይሖዋ ወዳጅ መሆን

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 15)

1. ያንተ ወዳጅ ማን ነው?

በድንኳንህ ’ሚያድረው?

በደንብ የሚያውቅህ፣ የምታምነው፣

ያንተ ወዳጅ ማን ነው?

ቃልህን የሚወድ፣

ባንተ የሚታመን፣

ጥሩና ታማኝ የሆነ ሰው፣

ላንተ ’ሚሰጥ ራሱን።

2. ያንተ ወዳጅ ማን ነው?

ዙፋንህ ’ሚቀርበው?

ደስ የምትሰኝበትና

በስም የምታውቀው?

ስምህን ’ሚያወድስ፣

ቃልህን ’ሚጠብቅ፣

ሁሌም ሐቀኛ የሆነ ሰው፣

ከመዋሸት ’ሚርቅ።

3. የሚያስጨንቀንን

በጸሎት ስንነግርህ፣

’ሚያስፈልገንን ታሟላለህ፤

ስቦናል ይህ ፍቅርህ።

ሁሌም ያንተ ወዳጅ

መሆን ያጓጓናል፤

ከዚህ የሚበልጥ ወዳጅነት

ከወዴት ይገኛል?

(በተጨማሪም መዝ. 139:1⁠ን እና 1 ጴጥ. 5:6, 7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ