የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 57
  • በልቤ የማሰላስለው ነገር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በልቤ የማሰላስለው ነገር
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በልቤ የማሰላስለው ነገር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጠቃሚ የሆነ ማሰላሰል
    ንቁ!—2000
  • ማሰላሰል
    ንቁ!—2014
  • ዘወትር በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አሰላስሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 57

መዝሙር 57

በልቤ የማሰላስለው ነገር

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 19:14)

1. በልቤ ’ማሰላስለው፣

ቀኑን ሙሉ የማስበው፣

ደስ ያሰኝህ ፈጣሪዬ፤

በቃልህ ያጽናኝ ጌታዬ።

ችግር፣ ሐሳብ ሲያስጨንቀኝ፣

ሌሊት እንቅልፌን ሲነሳኝ፣

ያኔ ስላንተ ላውጠንጥን፤

ቀና ሐሳብ እንዲኖረኝ።

2. ንጹሕ፣ እውነት የሆነውን፣

በጎ ነገር ያለበትን፣

ስለነዚህ ማሰብ ሁሌ፣

ሰላም ’ሚሰጥ ይሁን ለኔ።

አንተ ሐሳብህ ድንቅ ነው፤

ቁጥሩስ ምንኛ ብዙ ነው!

ይህን አሰላስላለሁ፤

ትኩረቴም በነዚህ ላይ ነው።

(በተጨማሪም መዝ. 49:3፤ 63:6፤ 139:17, 23⁠ን፣ ፊልጵ. 4:7, 8⁠ን እና 1 ጢሞ. 4:15⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ