የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 72
  • ፍቅርን ማዳበር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ፍቅርን ማዳበር
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ፍቅርን ማዳበር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በፍቅር ታነጹ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • ፍቅር—ውድ የሆነ ባሕርይ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ፈጽሞ የማይከስመውን ፍቅርን አዳብሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 72

መዝሙር 72

ፍቅርን ማዳበር

በወረቀት የሚታተመው

(1 ቆሮንቶስ 13:1-8)

1. ወደ አምላክ እንጸልያለን፤

ባሕርያቱን እንዲያላብሰን።

በተለይ ከሁሉም ’ሚልቀው፣

የመንፈሱ ውጤት ፍቅር ነው።

ችሎታ፣ ጥበብ፣ ድፍረት ኖሮን፣

ፍቅር ባይኖረን ከንቱዎች ነን።

የማይከስም ፍቅር ካዳበርን፣

ጸንተን እሱን ’ናስደስታለን።

2. ሁሌም ስናስተምር ሰዎችን፣

ምን ሊጠቅመን እውቀት ብቻውን!

ያምላክን ቃል ስንመግባቸው፣

ፍቅርን በተግባር ’ናሳያቸው።

እንችላለን ችግር፣ መከራ፣

ፍቅራችን ከሆነ ጠንካራ።

ምንም ዓይነት ችግር ቢገጥመን፣

ፍቅር አይከስምም ያልፋል ሁሉን።

(በተጨማሪም ዮሐ. 21:17⁠ን፣ 1 ቆሮ. 13:13⁠ን እና ገላ. 6:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ