የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 108
  • ይሖዋን ስለ መንግሥቱ አወድሱት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን ስለ መንግሥቱ አወድሱት
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ያህን አብረን እናወድስ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ያህን አብረን እናወድስ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከእናንተ ጋር እንሄዳለን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 108

መዝሙር 108

ይሖዋን ስለ መንግሥቱ አወድሱት

በወረቀት የሚታተመው

(ራእይ 21:2)

1. በሁሉ ላይ እንዲገዛ

ይሖዋ ልጁን ሾሟል፤

ምድር ላይ ፈቃዱ እንዲሆን

ዙፋኑ በፍትሕ ጸንቷል።

(አዝማች)

ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

ት’ዛዙን የምትፈጽሙ።

በየ’ለቱ የምትከተሉት፣

ኢየሱስን ከፍ አ’ርጉት።

ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

አንግሦታል አመስግኑት።

ያምላክን ቅዱስ ስም እንዲያስከብር፣

ቀብቶታል በክብር።

2. የክርስቶስ ውድ ወንድሞች፣

እንዳዲስ ተወለዱ።

ድርሻ አላቸው በመንግሥቱ፤

ምድርን ገነት ያደርጋሉ።

(አዝማች)

ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

ት’ዛዙን የምትፈጽሙ።

በየ’ለቱ የምትከተሉት፣

ኢየሱስን ከፍ አ’ርጉት።

ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት፤

አንግሦታል አመስግኑት።

ያምላክን ቅዱስ ስም እንዲያስከብር፣

ቀብቶታል በክብር።

(በተጨማሪም ምሳሌ 29:4⁠ን፣ ኢሳ. 66:7, 8⁠ን፣ ዮሐ. 10:4⁠ን እና ራእይ 5:9, 10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ