የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 62
  • የማን ንብረት ነን?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የማን ንብረት ነን?
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የማን ንብረት ነን?
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • አንድ ሆነናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አንድ ሆነናል
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 62

መዝሙር 62

የማን ንብረት ነን?

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 14:8)

1. የማን ነኝ ትላለህ?

ለማን ትታዘዛለህ?

ልትገዛለት የመረጥከው

ጌታህና አምላክህ ነው።

ለሁለት አማልክት

ልብን ከፍሎ በመስጠት፣

ሁለቱን መውደድ ስለማይቻል

መወሰን ይገባሃል።

2. የማን ነኝ ትላለህ?

ማንን ትታዘዛለህ?

አንደኛው እውነት ሌላው ሐሰት

ናቸውና አንዱን ምረጥ።

ታማኝ የምትሆነው

ለዚህ ዓለም ቄሳር ነው?

ወይስ ለእውነተኛው አምላክህ

ዘወትር ትገዛለህ?

3. እኔ የምሆነው

የይሖዋ ንብረት ነው።

በሰማይ ላለው ውድ አባቴ

እፈጽማለሁ ስ’ለቴን።

በዋጋ ገዝቶኛል፤

ታማኝ ልሆን ይገባል።

ቤዛ አድርጎ ሰጥቶኛል ልጁን፤

አወድሳለሁ ስሙን።

(በተጨማሪም ኢያሱ 24:15⁠ን፣ መዝ. 116:14, 18⁠ን እና 2 ጢሞ. 2:19⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ