የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 48
  • በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ጋር ትሄዳለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ለተቀበልነው ጸጋ አመስጋኝ መሆን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 48

መዝሙር 48

በየዕለቱ ከይሖዋ ጋር መሄድ

በወረቀት የሚታተመው

(ሚክያስ 6:8)

1. አባታችን መብቱን ሰጠን፤

እጁን ይዘን ለመሄድ አብረን።

ታማኝ ፍቅሩ ወደር የለው፤

ጎዳናውን ለሚፈልግ ሰው።

መንገዱን አመቻቸልን፤

አብረነው መሄድ ቻልን።

ራሳችንን ወስነናል፤

ከይሖዋ ጎን ቆመናል።

2. ባለንበት የፍርድ ቀን፣

መጨረሻው በቀረበበት፣

መከራ ይደርስብናል፤

ከባድ ስደት ያጋጥመናል።

አምላክ ግን ይጠብቀናል፤

እሱን መያዝ ይበጃል።

እናምልከው ለዘላለም፤

ታማኝ በመሆን ምንጊዜም።

3. አምላካችን ይረዳናል፤

በመንፈሱ፣ በቃሉ በኩል።

በጉባኤም ያንጸናል፤

የበጎቹን ጸሎት ይሰማል።

አይተወንም በጉዟችን፣

እንዳንስት መንገዱን፣

ደግነቱን እንድንመስል፣

ትሑት መሆን እንድንችል።

(በተጨማሪም ዘፍ. 5:24፤ 6:9⁠ን እና 1 ነገ. 2:3, 4⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ