የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 112
  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ‘አባታችሁ መሐሪ ነው’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • አምላክን በመሐሪነቱ ትመስለዋለህን?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • “መንገዶቹ ሁሉ ፍትሕ ናቸው”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 112

መዝሙር 112

ታላቁ አምላክ ይሖዋ

በወረቀት የሚታተመው

(ዘፀአት 34:6, 7)

1. ይሖዋ አምላክ አንተ ታላቅ ነህ፤

ውዳሴ ይገባሃል፤

ትክክል ነው መንገድህ።

ታላቅ ዙፋንህ ጸንቷል በፍትሕ፤

የዘላለም አምላክ ነህ።

2. ኃጢያት፣ በደልን ይቅር የምትል፤

እንዳንተ ’ሚምሩትን

በነፃ የምትምር።

ፍትሐዊ ንጉሥ ደግም እንደሆንክ

በሥራህ የምታሳይ።

3. ሰዎች፣ መላእክት አንተን ያክብሩህ፤

ይቀደስ ታላቅ ስምህ።

ማንም አያምፅብህ።

ቶሎ ምድር ላይ ፈቃድህን ያ’ርግ፣

የሰማዩ መንግሥትህ።

(በተጨማሪም ዘዳ. 32:4⁠ን፣ ምሳሌ 16:12⁠ን፣ ማቴ. 6:10⁠ን እና ራእይ 4:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ