የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 36
  • ልባችንን እንጠብቅ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ልባችንን እንጠብቅ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ልብህን ጠብቅ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 36

መዝሙር 36

ልባችንን እንጠብቅ

በወረቀት የሚታተመው

(ምሳሌ 4:23)

  1. 1. ልባችንን እንጠብቅ፤

    ከኃጢያት እንራቅ፤

    አምላክ የተሰወረውን፣

    ያያል ልባችንን።

    አንዳንዴ ልብ ያታልላል፤

    ሊያስተን ይችላል።

    ለልባችን እንጠንቀቅ፤

    ከመንገድ እንዳንርቅ።

  2. 2. እናዘጋጅ ልባችንን

    ለማወቅ አምላክን።

    ጸሎት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ

    እናቅርብ ሁልጊዜ፤

    ይሖዋ የሚነግረንን፣

    መታዘዝ አለብን።

    አምላክን ’ናስደስታለን፤

    ታማኝ ልብ ቢኖረን።

  3. 3. እንመግበው ልባችንን

    እውነት የሆነውን።

    ቃሉ ይንካን፣ ይለውጠን፤

    ያበርታን፣ ኃይል ይስጠን።

    አምላክ ይወዳል ሕዝቦቹን፤

    ይህን እናምናለን።

    በሙሉ ልብ እናምልከው፤

    ወዳጅ እናድርገው።

(በተጨማሪም መዝ. 34:1⁠ን፣ ፊልጵ. 4:8⁠ን እና 1 ጴጥ. 3:4⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ