የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 142
  • ተስፋችንን አጥብቀን እንያዝ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ተስፋችንን አጥብቀን እንያዝ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ተስፋችንን አጥብቀን እንያዝ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 142

መዝሙር 142

ተስፋችንን አጥብቀን እንያዝ

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 6:18, 19)

  1. 1. የሰው ዘር በጨለማ ሲዳክር ኖሯል።

    ጥረቱም ነፋስን ማሳደድ ሆኗል።

    አንዱ ሌላውን ለማዳን አይችልም፣

    ኃጢያት ስላለባቸው ሁሉም።

    (አዝማች)

    ደስ ይበላችሁ፤ መንግሥቱ ቀርቧል!

    ጌታ ከፍርሃት ነፃ ያወጣናል።

    ክፋት ሁሉ በቅርቡ ይጠፋል፤

    ይህ ተስፋ መልሕቅ ሆኖ ያቆመናል።

  2. 2. “ያምላክ ቀን ቀርቧል!” ብሎ ማወጅ ይገባል፤

    “እስከ መቼ?” ብሎ መጮኽ ያበቃል!

    ፍጥረት ነፃ ይወጣል ከመቃተት፤

    ለአምላክ እንዘምር በግለት።

    (አዝማች)

    ደስ ይበላችሁ፤ መንግሥቱ ቀርቧል!

    ጌታ ከፍርሃት ነፃ ያወጣናል።

    ክፋት ሁሉ በቅርቡ ይጠፋል፤

    ይህ ተስፋ መልሕቅ ሆኖ ያቆመናል።

(በተጨማሪም መዝ. 27:14⁠ን፣ መክ. 1:14⁠ን፣ ኢዩ. 2:1⁠ን፣ ዕን. 1:2, 3⁠ን እና ሮም 8:22⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ