የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 64
  • በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በፍቅር ተነሳስተን ያከናወንነው ሥራ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በፍቅር ተነሳስተን ያከናወንነው ሥራ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እንደ ስማችን መኖር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 64

መዝሙር 64

በመከሩ ሥራ በደስታ መካፈል

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 13:1-23)

  1. 1. ያለነው በመከር ወራት ነው፤

    ይህ ለኛ ታላቅ ክብር ነው።

    መከሩ ለአጨዳ ደርሷል፤

    ለኛም ድርሻ ተሰጥቶናል።

    ሥራውን እየመራ ያለው

    ምሳሌያችን ኢየሱስ ነው።

    ያገኘነው መብት እጅግ ታላቅ ነው፤

    በደስታ እንፈጽመው።

  2. 2. ለአምላክ፣ ለሰው ያለን ፍቅር፣

    እንድንተጋ ግድ ይለናል።

    የመከር ሥራው አስቸኳይ ነው፤

    የመጨረሻው ቀን ቀርቧል።

    ከአምላክ ጋር አብረን ስንሠራ

    ወደር የለውም ደስታችን።

    አምላክ በሰጠን ሥራ ከጸናን

    በረከት እናገኛለን።

(በተጨማሪም ማቴ. 24:13⁠ን፣ 1 ቆሮ. 3:9⁠ን እና 2 ጢሞ. 4:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ