የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 109
  • አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በፍቅር ታነጹ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • የሚወድህን አምላክ ውደደው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • እርስ በርስ ያለንን ፍቅር ማጠናከር የምንችለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ‘አምላክህን ይሖዋን ውደድ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 109

መዝሙር 109

አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ጴጥሮስ 1:22)

  1. 1. እውነተኛ ፍቅር ካለን

    አምላክን ’ናስደስታለን።

    እሱ ፍቅር ነው መለያው፤

    አፍቃሪ አምላክ ነው።

    ፍቅር ካለ በልባችን

    ያድጋል ወዳጅነታችን።

    ፍቅር ለኔ ብቻ የሚል፣

    ራስ ወዳድ አይደለም።

    ወዳጅነት ’ሚታየው

    በመከራ ጊዜም ጭምር ነው፤

    በችግር ጊዜ ስንደርስ፣

    ከጎናቸው ስንሆን ነው።

    ክርስቶስ ነው ምሳሌያችን፤

    ያባቱን ፍቅር አሳየን፤

    ስለ ፍቅር አስተማረን።

    እንምሰለው አምላክን

    በመዋደድ አጥብቀን።

(በተጨማሪም 1 ጴጥ. 2:17⁠፤ 3:8⁠፤ 4:8⁠ን እና 1 ዮሐ. 3:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ