የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 52
  • ልብህን ጠብቅ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ልብህን ጠብቅ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ልባችንን እንጠብቅ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ የሚደሰትበት ልብ ይኑራችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • የአድማጮችህን ልብ መንካት
    ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት መመሪያ መጽሐፍ
  • ይሖዋን በፍጹም ልባችሁ ማገልገላችሁን ቀጥሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 52

መዝሙር 52

ልብህን ጠብቅ

በወረቀት የሚታተመው

(ምሳሌ 4:23)

1. ሁልጊዜ ልብህን ጠብቅ፤

ከኃጢያት መንገድ ራቅ።

አምላክ የተሰወረውን፣

ያያል የልብህን።

አንዳንዴ ልብ ያታልላል፤

ከመንገድ ያርቃል።

ሁሌም ለልብህ ተጠንቀቅ፤

ያምላክን ሕግ ጠብቅ።

2. ጸልይ፤ አዘጋጅ ልብህን፤

ለማወቅ አምላክን።

ምስጋናህን፣ ውዳሴህን፣

ግለጽ የውስጥህን።

ይሖዋ የሚነግረንን፣

መታዘዝ አለብን።

ተጣጣር ታማኝ ለመሆን፤

ለማስደሰት ልቡን።

3. ልብህን ጠብቅ፣ መግበው፤

ንጹሕ የሆነውን።

ያምላክ ቃል ልብህን ይንካው፤

ውስጥህን ያድሰው።

አምላክ ይወዳል ሕዝቦቹን፤

በዚህ እምነት አለን።

በሙሉ ልብህ አምልከው፤

ወዳጅህ አድርገው።

(በተጨማሪም መዝ. 34:1⁠ን፣ ፊልጵ. 4:8⁠ን እና 1 ጴጥ. 3:4⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ