የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 2
  • ይሖዋ እናመሰግንሃለን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ እናመሰግንሃለን
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ እናመሰግንሃለን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአምላክ አገልጋይ ጸሎት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለተደረገልህ ነገር አስታውሰህ ታመሰግናለህ?
    ከታላቁ አስተማሪ ተማር
  • የጸሎት መብታችሁን ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2022
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 2

መዝሙር 2

ይሖዋ እናመሰግንሃለን

በወረቀት የሚታተመው

(1 ተሰሎንቄ 5:18)

1. ይሖዋ እናመሰግንሃለን፣

የእውነት ብርሃን ስለበራልን።

አመስጋኞች ነን ለጸሎት መብታችን፤

እ’ነግርሃለን የውስጣችንን።

2. ለውዱ ልጅህ ይድረስህ ምስጋና፣

በ’ምነት ዓለምን ድል አ’ርጓልና።

ለምትሰጠን አመራር ተመስገን፤

እንደ ቃላችን እንኖራለን።

3. አምላክ ሆይ እናመሰግንሃለን፣

ስለ ክቡር የስብከት ሥራችን።

በቅርቡ ያልፋል መከራ አይኖርም፤

ምስጋና ይድረስህ ለዘላለም።

(በተጨማሪም መዝ. 50:14፤ 95:2፤ 147:7⁠ን እና ቆላ. 3:15⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ