የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 36
  • “አምላክ ያጣመረውን”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “አምላክ ያጣመረውን”
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “አምላክ ያጣመረውን”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጋብቻ
    ንቁ!—2013
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የዘላለም ሕይወት ተስፋ ተሰጥቶናል
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 36

መዝሙር 36

“አምላክ ያጣመረውን”

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 19:5, 6)

1. በደስታ፣ በክብር

ተገመደ በሦስት።

ባምላክና በሰው ፊት፣

ቃል ኪዳን ገባላት።

በአምላክ ፊት ማለላት፤

ከልቡ ሊወዳት።

(አዝማች)

‘አምላክ ያጣመረውን፣

ማንም አይለያየው።’

2. መርምረዋል ቃሉን፤

ለማድረግ ፈቃዱን።

እርዳታውን ይሻሉ፤

ታማኞች ለመሆን።

በአምላክ ፊት ቃል ገባች፤

ከልቧ ልትወደው።

(አዝማች)

‘አምላክ ያጣመረውን፣

ማንም አይለያየው።’

(በተጨማሪም ዘፍ. 2:24⁠ን፣ መክ. 4:12⁠ን እና ኤፌ. 5:22-33⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ