የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 51
  • ይሖዋን አጥብቀን እንያዝ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን አጥብቀን እንያዝ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “መንገዶቹ ሁሉ ፍትሕ ናቸው”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • ፍትሕንና ጽድቅን በማሳየት ይሖዋን ምሰሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 51

መዝሙር 51

ይሖዋን አጥብቀን እንያዝ

በወረቀት የሚታተመው

(ኢያሱ 23:8)

1. ልዑሉ ይሖዋ ውዳሴ ይገባዋል።

ሥራው ሁሉ ፍጹም ፍትሕን አያጓድል።

የተናገረው ቃል መሬት ጠብ የማይል፤

ይሖዋን እንያዝ፣ እሱ ይበጀናል።

ሥርዓቱን መከተል ምንጊዜም ያዋጣል።

2. ፍትሕና እውነት የዙፋኑ መሠረት፤

ማደሪያው ተላብሷል ታላቅ ግርማና ውበት።

ገሮች ቃሉን ሰምተው ወደሱ ጎርፈዋል፤

ልዑሉን ይሖዋን የሙጥኝ ብለዋል።

አምልኮ፣ ክብር፣ ምስጋና ይገባዋል።

3. ሰማየ ሰማያት ይይዙት ዘንድ አይችሉም።

እሱን ሊቋቋመው የሚችል ጠላት የለም።

ተስፋው ይፈጸማል፤ ይህን እናምናለን።

ይሖዋን የሙጥኝ ብለን እንይዛለን፤

ፈቃዱን ለማድረግ ከልብ እንተጋለን።

(በተጨማሪም ዘዳ. 4:4፤ 30:20⁠ን፣ 2 ነገ. 18:6⁠ን እና መዝ. 89:14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ