የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 50
  • መለኮታዊው የፍቅር መንገድ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መለኮታዊው የፍቅር መንገድ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መለኮታዊው የፍቅር መንገድ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ፍቅራችሁ እንዳይቀዘቅዝ ተጠንቀቁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • የሚወድህን አምላክ ውደደው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • “በፍቅር መመላለሳችሁን ቀጥሉ”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 50

መዝሙር 50

መለኮታዊው የፍቅር መንገድ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ዮሐንስ 4:19)

1. ይሖዋ አምላክ በጥበቡ ሰጠ

ለሁሉም፣ ለሁሉም።

የፍቅርን መንገድ እንድንመራበት፤

እንዳንወድቅ፣ እንዳንወድቅ።

መንገዱን ሁሌ ’ንከተል ይጠቅማል፤

ለመልካም ሥራ ያንቀሳቅሰናል፤

ለአምላክ ሕዝቦች አንድነት ያስገኛል።

ነው ይህ መንገድ፤

የፍቅር መንገድ።

2. ለወንድማችን ያለን ፍቅር ይሁን

የእውነት፣ የእውነት።

ወንድሞቻችን ሲቸገሩ መርዳት

ደስ ይለናል፣ ደስ ይለናል።

ሌሎችን ይቅር ማለት ይቀለናል፤

መዋደዳችን የእውነት ይሆናል፤

ይህም አምላክን መምሰል ያስችለናል።

ይታይ ፍቅር፤

ልባዊ ፍቅር።

3. ያነሳሳናል ላምላክ ያለን ፍቅር

ለስብከት፣ ለስብከት።

እንታዘዘው ሁሌም ከልባችን፤

’ናወድሰው፣ ’ናወድሰው።

ስሙን እናስታውቅ ለሚሰሙ ሁሉ፤

እናብራላቸው እውነትን ከቃሉ።

ላገልግሎቱ ፍቅራችን ይጨምር፤

ይህ ነው ፍቅር፤

የእውነት ፍቅር።

(በተጨማሪም ሮም 12:10⁠ን፣ ኤፌ. 4:3⁠ን እና 2 ጴጥ. 1:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ