የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 23
  • ይሖዋ ኃይላችን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ኃይላችን
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ኃይላችን
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 23

መዝሙር 23

ይሖዋ ኃይላችን

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 12:2)

1. ደጉ ይሖዋ ብርታት፣ ኃይላችን፤

ባንተ ደስ ይለናል አዳኛችን።

ሰዎች ቢሰሙንም ባይሰሙንም፣

መመሥከራችንን አናቆምም።

(አዝማች)

ይሖዋ ’ምባችን፤ ብርታት፣ ኃይላችን፤

ስምህን እናስታውቅ ሌትና ቀን።

ሁሉን ቻይ ይሖዋ ተገናችን፣

መሸሸጊያችን ነህ፤ መከታችን።

2. ደስ ብሎናል፣ እውነትን አወቅን፤

ብርሃን አየን፣ ማስተዋል ኣገኘን።

ት’ዛዝህን ከቃልህ አውቀናል፤

ለመንግሥትህ ለመቆም መርጠናል።

(አዝማች)

ይሖዋ ’ምባችን፤ ብርታት፣ ኃይላችን፤

ስምህን እናስታውቅ ሌትና ቀን።

ሁሉን ቻይ ይሖዋ ተገናችን፣

መሸሸጊያችን ነህ፤ መከታችን።

3. እንታዘዝሃለን በደስታ፤

አንተ ብቻ ነህ የኛ አለኝታ።

ሊያጠቃን ቢነሳብንም ሰይጣን፣

እስከ ሞት ታማኝ እንድንሆን እርዳን።

(አዝማች)

ይሖዋ ’ምባችን፤ ብርታት፣ ኃይላችን፤

ስምህን እናስታውቅ ሌትና ቀን።

ሁሉን ቻይ ይሖዋ ተገናችን፣

መሸሸጊያችን ነህ፤ መከታችን።

(በተጨማሪም 2 ሳሙ. 22:3⁠ን፣ መዝ. 18:2⁠ን እና ኢሳ. 43:12⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ