የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 115
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 115

መዝሙር 115

መንገዳችንን የተቃና ማድረግ

በወረቀት የሚታተመው

(ኢያሱ 1:8)

1. በአምላክ ቃል ደስ ይለናል፤

’ናንብበው በየ’ለት።

ድምፅ አውጥተን በለሆሳስ

እናሰላስልበት።

አንደበት፣ እርምጃችንን

ይቆጣጠርልን።

(አዝማች)

አንብብ፣ አሰላስል፣ ታዘዝ፤

በረከት ታጭዳለህ።

ሁሌ ካምላክህ ጋር ተጓዝ፤

ስኬት ታገኛለህ።

2. እስራኤላዊ ነገሥታት

እንዲህ ተባሉ ጥንት፦

‘ንጉሡ ለራሱ

ይጻፍ ያምላክን ሕግጋት።

እንዳይበድል በዘመኑ

ያንብብ በየቀኑ።’

(አዝማች)

አንብብ፣ አሰላስል፣ ታዘዝ፤

በረከት ታጭዳለህ።

ሁሌ ካምላክህ ጋር ተጓዝ፤

ስኬት ታገኛለህ።

3. የአምላክን ቃል ስናነብ

ተስፋ ይሰጠናል።

ልባችን ሰላም ያገኛል።

እምነታችን ያድጋል።

አጥብቀን ከያዝን ቃሉን

ብስለት ይኖረናል።

(አዝማች)

አንብብ፣ አሰላስል፣ ታዘዝ፤

በረከት ታጭዳለህ።

ሁሌ ካምላክህ ጋር ተጓዝ፤

ስኬት ታገኛለህ።

(በተጨማሪም ዘዳ. 17:18⁠ን፣ 1 ነገ. 2:3, 4⁠ን፣ መዝ. 119:1⁠ን እና ኤር. 7:23⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ