የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 13
  • ምሳሌያችን የሆነው ክርስቶስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምሳሌያችን የሆነው ክርስቶስ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አስደናቂ የወረቀት ከተማ
    ንቁ!—2012
  • ወደ አምላክ መጸለይ የሚኖርብን እንዴት ነው?
    ንቁ!—2012
  • ከጸሎት ናሙናው ጋር ተስማምቶ መኖር—ክፍል 1
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ይሖዋ ዕለታዊ ፍላጎታችንን ያሟላልናል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 13

መዝሙር 13

ምሳሌያችን የሆነው ክርስቶስ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ጴጥሮስ 2:21)

  1. 1. የይሖዋን ፍቅር

    ጥሩነቱን አየን፤

    የበኩር ልጁን ለኛ ሲልክልን።

    ኢየሱስ ሰው ሆኖ

    በምድር ላይ ኖረ፤

    የይሖዋንም ስም አስከበረ።

  2. 2. ሕይወት ለሚያስገኘው፣

    ጥበብ ለሚሰጠው

    ለይሖዋ ቃል አድናቆት ነበረው።

    አባቱን ማስደሰት

    እርካታ ሰጥቶታል፤

    በዚህም ለኛ ምሳሌ ትቷል።

  3. 3. ይሖዋን ማስደሰት

    ነው ፍላጎታችን፤

    መሪያችን ኢየሱስ ነው ምሳሌያችን።

    በልጁ ምሳሌ

    እስከሄድን ድረስ

    እናገኛለን ያምላክን ሞገስ።

(በተጨማሪም ዮሐ. 8:29⁠ን፣ ኤፌ. 5:2⁠ን እና ፊልጵ. 2:5-7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ