የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 78
  • ‘የአምላክን ቃል ማስተማር’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘የአምላክን ቃል ማስተማር’
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በፍቅር በማስተማር ኢየሱስን ምሰሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ለማስተማር ሥራችሁ የማያቋርጥ ጥንቃቄ አድርጉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • ‘ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ እወቁ’
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘ዕለት ዕለት ይከተለኝ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 78

መዝሙር 78

‘የአምላክን ቃል ማስተማር’

በወረቀት የሚታተመው

(የሐዋርያት ሥራ 18:11)

  1. 1. ያምላክን ቃል በማስተማር

    ’ምናገኘው ደስታ፣

    ወደር የለው የሚሰማን

    ሰላምና ’ርካታ።

    በደግነት በማስተማር

    ’የሱስን ከመሰልን

    ጥናቶቻችን ያድጋሉ፤

    ወዳምላክ ይቀርባሉ።

  2. 2. ቃሉን መንገር ብቻ ሳይሆን

    በተግባር ላይ ማዋል

    የሰዎችን ልብ ይነካል፤

    ትምህርቱን ያስውባል።

    ጥሩ ዝግጅት በማድረግ፣

    ቃሉን በመመርመር፤

    ሌሎችን ብቻ ሳይሆን

    ራሳችንን እናስተምር።

  3. 3. አምላካችን አስታጥቆናል፤

    ሥልጠና ሰጥቶናል።

    እንለምነው እንዲረዳን

    ስንጸልይ ይሰማል።

    ያምላክን ቃል ከወደድን፣

    በፍቅር ካስተማርን

    ጥናቶች ያድጋሉ፤

    አስተማሪዎች ይሆናሉ።

(በተጨማሪም መዝ. 119:97⁠ን፣ 2 ጢሞ. 4:2⁠ን፣ ቲቶ 2:7⁠ን እና 1 ዮሐ. 5:14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ