የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 96
  • የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለስብሰባ ስንገናኝ በረከትህ አይለየን
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 96

መዝሙር 96

የአምላክ መጽሐፍ ውድ ሀብት ነው

በወረቀት የሚታተመው

(ምሳሌ 2:1)

  1. 1. በእውቀት የተሞላ መጽሐፍ አለ፤

    ሰላምን፣ ደስታን፣ ተስፋን ያዘለ።

    ሐሳቦቹ ግሩም፣ ኃይልም ያላቸው፤

    ብርሃን፣ ሕይወት የሚሰጡ ናቸው።

    መጽሐፍ ቅዱስ ነው ይህ አስደናቂ ሀብት።

    ጸሐፊዎቹን አምላክ መራቸው፤

    ይሖዋን ይወዳሉ ከልባቸው፤

    ያምላክ መንፈስ ነው ያነሳሳቸው።

  2. 2. ስላምላክ ፍጥረት ጻፉ እውነታውን፤

    ጽንፋለም የ’ጁ ሥራ መሆኑን።

    ሰው ሲፈጠር ፍጹም መሆኑን ጻፉ፤

    በኋላም ከገነት መባረሩን።

    ተርከዋል አንድ መልአክ የሠራውን፤

    ያምላክን ሥልጣን መገዳደሩን።

    ይህም ኃጢያትና ሐዘን አምጥቷል፤

    በቅርቡ ግን አምላክ ድል ያደርጋል።

  3. 3. ዛሬ ደስታችን እጥፍ ድርብ ሆኗል፤

    የአምላክ መንግሥት መግዛት ጀምሯል።

    ለሰው ሁሉ እንስበክ ምሥራቹን፤

    በስፋት እናውጅ በረከቱን።

    በዚህ መጽሐፍ ነው ይህንን ያወቅነው፤

    በ’ርግጥም ቃሉ አስደናቂ ነው።

    ስናነበው ልባችን ይረጋጋል፤

    ሕያው መጽሐፍ ነው፤ መንፈስ ያድሳል።

(በተጨማሪም 2 ጢሞ. 3:16⁠ን እና 2 ጴጥ. 1:21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ