የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 40
  • የማን ንብረት ነን?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የማን ንብረት ነን?
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የማን ንብረት ነን?
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ለመታዘዝ ዝግጁ” ነህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ጠንካራ ያደርግሃል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 40

መዝሙር 40

የማን ንብረት ነን?

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 14:8)

  1. 1. ’ምትኖረው ለማን ነው?

    ማንን ነው ’ምታመልከው?

    ልትገዛለት የምትመርጠው፣

    ጌታህ ’ሚሆነው እሱ ነው።

    ለሁለት አማልክት

    ልብን ከፍሎ በመስጠት፣

    ሁለቱን መውደድ ስለማይቻል

    መወሰን ይገባሃል።

  2. 2. ’ምትኖረው ለማን ነው?

    ማንን ነው ’ምታመልከው?

    አንደኛው እውነት፣ ሌላው ሐሰት

    ናቸውና አንዱን ምረጥ።

    ታማኝ የምትሆነው

    ለዚህ ዓለም ቄሳር ነው?

    ወይስ ለእውነተኛው አምላክህ

    ዘወትር ትገዛለህ?

  3. 3. እኔ የምኖረው፣

    ሁሌም የምታዘዘው፣

    የተሳልኩትን ’ምፈጽመው

    ሰማይ ላለው አምላኬ ነው።

    በዋጋ ገዝቶኛል፤

    ታማኝ ልሆን ይገባል።

    መላ ሕይወቴን ሰጥቼዋለሁ፤

    ስሙን አወድሳለሁ።

(በተጨማሪም ኢያሱ 24:15⁠ን፣ መዝ. 116:14, 18⁠ን እና 2 ጢሞ. 2:19⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ