የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሰኔ ገጽ 7
  • “በምትናገርበት ጊዜ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “በምትናገርበት ጊዜ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • እምነት በማሳየት ረገድ ሙሴን ምሰሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • የይሖዋን መንገድ መማር
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • “የማይታየው” አምላክ ይታይሃል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሰኔ ገጽ 7
ሙሴና አሮን በፈርዖንና በግብፅ ባለሥልጣናት ፊት ቆመው።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 4–5

“በምትናገርበት ጊዜ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ”

4:10-15

ሙሴ በይሖዋ እርዳታ ፍርሃቱን ማሸነፍ ችሏል። ይሖዋ ሙሴን ከያዘበት መንገድ ምን ትምህርት እናገኛለን?

  • ባለብን የአቅም ገደብ ላይ ትኩረት ማድረግ የለብንም

  • የተሰጠንን ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስፈልገንን ማንኛውንም እርዳታ ይሖዋ እንደሚሰጠን መተማመን እንችላለን

  • ለሰው ፍርሃት ማርከሻው በአምላክ ላይ እምነት ማሳደር ነው

አንድ ወንድም በባለሥልጣናት ፊት ለእምነቱ ጥብቅና ሲቆም።

ይሖዋ በአገልግሎት ላይ የሚያጋጥሙኝን እንቅፋቶች ለማለፍ የረዳኝ እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ