የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 7
  • ይሖዋ ኃይላችን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ኃይላችን
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ኃይላችን
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ትድኑ ዘንድ አምላክን ፈልጉ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 7

መዝሙር 7

ይሖዋ ኃይላችን

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 12:2)

  1. 1. ታላቅ ይሖዋ ብርታት፣ ኃይላችን፤

    ባንተ ደስ ይለናል አዳኛችን።

    ሰዎች ቢሰሙንም ባይሰሙንም፣

    መመሥከራችንን አናቆምም።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ’ምባችን፣ ብርታት፣ ኃይላችን፤

    ስምህን ’ናስታውቅ ሌትና ቀን።

    ሁሉን ቻይ ይሖዋ ተገናችን፣

    መሸሸጊያችን ነህ፤ መከታችን።

  2. 2. ደስ ብሎናል፣ እውነትን አወቅን፤

    ብርሃን አየን፣ ማስተዋል አገኘን።

    ት’ዛዝህን ከቃልህ አውቀናል፤

    ለመንግሥትህ ለመቆም መርጠናል።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ’ምባችን፣ ብርታት፣ ኃይላችን፤

    ስምህን ’ናስታውቅ ሌትና ቀን።

    ሁሉን ቻይ ይሖዋ ተገናችን፣

    መሸሸጊያችን ነህ፤ መከታችን።

  3. 3. እንታዘዝሃለን በደስታ፤

    አንተ ብቻ ነህ የኛ አለኝታ።

    ሊያጠቃን ቢነሳብንም ሰይጣን፣

    እስከ ሞት ታማኝ እንድንሆን እርዳን።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ’ምባችን፣ ብርታት፣ ኃይላችን፤

    ስምህን ’ናስታውቅ ሌትና ቀን።

    ሁሉን ቻይ ይሖዋ ተገናችን፣

    መሸሸጊያችን ነህ፤ መከታችን።

(በተጨማሪም 2 ሳሙ. 22:3⁠ን፣ መዝ. 18:2⁠ን እና ኢሳ. 43:12⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ