የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 8
  • ይሖዋ መጠጊያችን ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ መጠጊያችን ነው
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ መጠጊያችን ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘የይሖዋን ስም መጠጊያችሁ አድርጉት’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ይሖዋ መሸሸጊያችን ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • ይሖዋን መጠጊያችሁ አድርጋችሁታል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 8

መዝሙር 8

ይሖዋ መጠጊያችን ነው

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 91)

  1. 1. ይሖዋ መጠጊያችን፤

    ጽኑ መከታችን።

    እንኑር ተረጋግተን፤

    በጥላው ሥር ሆነን።

    ታማኞቹን ይታደጋል፤

    እናውቃለን ያድነናል።

    ታማኝ ነው አምላካችን፤

    ይሆናል መሸሸጊያችን።

  2. 2. ጎናችን ሺ ቢወድቁም፣

    ብዙ ሰዎች ቢያልቁም፣

    ቅኖች ግን ይድናሉ፤

    ጻድቃን ይተርፋሉ።

    ጥፋት እኛ ጋ አይቀርብም፤

    አንፈራም፣ አንሸበርም።

    አምላክ ይጠብቀናል፤

    በክንፉም ይከልለናል።

  3. 3. በመንገድ ካለ ወጥመድ፣

    አምላክ ያድነናል።

    ፍላጻው አይጎዳንም፤

    ጥፋት አይነካንም።

    የሚያስፈራን ነገር የለም፤

    ምንም አያሸብረንም።

    ይሖዋ መጠጊያችን፤

    የዘላለም ጠባቂያችን።

(በተጨማሪም መዝ. 97:10⁠፤ 121:3, 5⁠ን እና ኢሳ. 52:12⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ