የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 107
  • መለኮታዊው የፍቅር መንገድ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መለኮታዊው የፍቅር መንገድ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “በፍቅር መመላለሳችሁን ቀጥሉ”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
  • ፍቅር—ውድ የሆነ ባሕርይ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • የሚወድህን አምላክ ውደደው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • በፍቅር ታነጹ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 107

መዝሙር 107

መለኮታዊው የፍቅር መንገድ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ዮሐንስ 4:19)

  1. 1. ከአምላክ ተማርን እውነተኛ ፍቅርን፤

    በተግባር አሳየን።

    ከሥራዎቹ አየን ታላቅ ፍቅሩን፣

    ባሕርያቱን፣ ማንነቱን።

    ነፃ ሊያወጣን ከኃጢያት ባርነት

    ልጁን ላከልን፤ አሳየን ጥሩነት፤

    በዚ’ም አውቀናል የሱን ፍቅር ጥልቀት።

    እንምሰለው፤ አምላክ ፍቅር ነው።

  2. 2. በአምላክ መንገድ ከሄድን ፍቅራችን

    የእውነት ይሆናል።

    አድሎ ሳናደርግ ወንድሞቻችንን

    እንርዳቸው ከልባችን።

    አምላክንና ወንድሞችን መውደድ

    ያስፈልገናል፤ ይጠበቅብናል።

    ሌሎችን ይቅር ማለት ያስችለናል።

    ይታይ ፍቅር፤ ልባዊ ፍቅር።

  3. 3. አስተሳስሮናል እውነተኛ ፍቅር፤

    ቤተሰብ አ’ርጎናል።

    አምላካችንም በፍቅር ጋብዞናል፤

    ከሕዝቡ ጋር አንድ ሆነናል።

    ልባዊ ፍቅር መለያችን ሆኗል፤

    አምላክ በቃሉ ሕዝቦቹን ይመራል።

    የሚያስቡልን ወንድሞች ሰጥቶናል።

    ’ናመስግነው፤ አምላክ ፍቅር ነው።

(በተጨማሪም ሮም 12:10⁠ን፣ ኤፌ. 4:3⁠ን እና 2 ጴጥ. 1:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ