የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 132
  • አንድ ሆነናል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አንድ ሆነናል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አንድ ሆነናል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 132

መዝሙር 132

አንድ ሆነናል

በወረቀት የሚታተመው

(ዘፍጥረት 2:23, 24)

  1. 1. ያጥንቶቼ አጥንት ናት፤

    አምላክ የሰጠኝ፣ የኔ ’ምላት።

    ሥጋዋም አንድ ከሥጋዬ፤

    ሆነችኝ አጋሬ።

    አንድ ሆነናል፤ እንጓጓለን

    ያምላክን በረከት ለማግኘት።

    በጋብቻ ተጣምረናል፤

    ቤተሰብ ሆነናል።

    ይሖዋን ’ናገለግላለን።

    እሱን በመምሰል

    ጽኑ ፍቅር ይኑረን።

    መሐላችን ይሳካልን፤

    የደስታ ዘመን ይሁንልን።

    ይሖዋ በኛ ይከበር፤

    አንቺም ሁኚ የኔ ፍቅር።

(በተጨማሪም ዘፍ. 29:18⁠ን፣ መክ. 4:9, 10⁠ን እና 1 ቆሮ. 13:8⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ