የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 130
  • ይቅር ባይ ሁኑ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይቅር ባይ ሁኑ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይቅር ባይ ሁኑ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘እርስ በርስ በነፃ ይቅር መባባላችሁን ቀጥሉ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • ከልባችሁ ይቅር በሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1999
  • ‘ይሖዋ በነፃ ይቅር ብሏችኋል’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 130

መዝሙር 130

ይቅር ባይ ሁኑ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 86:5)

  1. 1. ይሖዋ በፍቅሩ

    ተወዳጅ ልጁን ሰጠን።

    ኃጢያታችን እንዲሰረይ፣

    ድል እንዲነሳ ሞትን።

    ከልብ ንስሐ ከገባን፣

    ይቅርታ ’ናገኛለን፤

    በ’የሱስ ቤዛ በማመን

    ምሕረቱን ከለመንን።

  2. 2. ምሕረት ’ምናገኘው

    አምላክን ስንመስለው ነው፤

    በነፃ ይቅር በማለት፣

    ለሌላው ስናዝን ነው።

    ምሬትና ቂምን ትተን

    እንኑር ተቻችለን።

    ወንድሞችን ’ናክብራቸው፤

    እናሳይ ፍቅራችንን።

  3. 3. ተወዳጅ ነው ምሕረት፤

    ሁላችን እናዳብረው።

    ያርቀናል ከጥላቻ፤

    ቂም ከመያዝ በሌላው።

    ፍቅሩ ወደር የሌለውን

    አምላክን ከመሰልን፣

    እንደ ይሖዋ ’ባታችን

    ከልብ ይቅር ’ንላለን።

(በተጨማሪም ማቴ. 6:12⁠ን፣ ኤፌ. 4:32⁠ን እና ቆላ. 3:13⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ