የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 120
  • እንደ ክርስቶስ ገር መሆን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እንደ ክርስቶስ ገር መሆን
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እንደ ክርስቶስ ገር መሆን
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ገርነት—ምን ጥቅሞች አሉት?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
  • የዋህነት—እጅግ አስፈላጊ የሆነ ክርስቲያናዊ ባሕርይ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • “ለሰው ሁሉ የዋህነትን” አሳዩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 120

መዝሙር 120

እንደ ክርስቶስ ገር መሆን

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 11:28-30)

  1. 1. ጌታችን ኢየሱስ ሲኖር በምድር፤

    ኩራት የሌለበት ትሑት ሰው ነበር።

    ባምላክ ዓላማ ውስጥ ልዩ ቦታ ’ለው፤

    ያም ሆኖ ምንጊዜም ልቡ ትሑት ነው።

  2. 2. ቀርቧል ግብዣው ሸክም ለከበዳችሁ፤

    ፈቃደኛ ነው ሸክሙን ሊጋራችሁ።

    መንግሥቱን ማስቀደም እረፍት ያስገኛል፤

    ጌታችን ገር ነው፤ ትሑት ሰው ይወዳል።

  3. 3. “ወንድማማች ናችሁ” ብሎናል ጌታ፤

    መሪያችን አንድ ነው ለሱ ’ንገዛ።

    ገሮች ባምላካችን ፊት ዋጋ ’ላቸው፤

    አምላክ ቃል ገብቷል ምድርን ሊያወርሳቸው።

(በተጨማሪም ምሳሌ 3:34⁠ን፣ ማቴ. 5:5⁠፤ 23:8⁠ን እና ሮም 12:16⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ